የኢራን ሚሳኤሎች በአውሮፓ አህጉር

Date:

የኢራን ሚሳኤሎች በአውሮፓ አህጉር መድረስና ማጥቃት የሚችሉ ናቸው ሲሉ የእስራኤል ባለስልጣናት አስጠንቅቀዋል፡፡

አንድ የእስራኤል ወታደራዊ ባለስልጣን በሰጡት ማብራሪያ የኢራን ባለስቲክ ሚሳኤሎች በእስራኤልና በየትኛውም የመካከለኛው ምስራቅ ቀጠና ያሉ ኢላማዎችን መምታት የሚያስችል ብቃት አላቸው ነው ያሉት፡፡

ኢራን የዚን አይነቶቹን የረጂም እርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎቿ ቁጥርም ለአሁኑ ከአራት መቶ አይበልጥም እንጂ የውጤት እርቀቱ ግን ከሁለት ሺ ኪሎ ሜትር በላይ ነውና ከእስራኤል ባለፈም የአውሮፓን ሀገራት ለማጥቃት ይችላሉ ነው የተባለው ፡፡

ይሁንና እስራኤል በድንገተኛ ጥቃት እነዚህን የኢራን የረጅም እርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎች በማውደም ቁጥራቸውን መቀነሷን የዩኒት ኒውስ ዘገባ ያብራራል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...