ቼልሲ  ለክለቦች አለም ዋንጫ  ለፍፃሜ ደረሰ !

Date:

የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከብራዚሉ ክለብ ፍሉሚኔንሴ ጋር ያደረገውን የክለቦች አለም ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

የሰማያዊዎቹን የማሸነፊያ ግቦች አዲሱ ፈራሚ ጇ ፔድሮ ሁለቱንም ማስቆጠር ችሏል።

ቼልሲ በውድድሩ ካደረጋቸው ስድስት ጨዋታዎች አምስቱን ሲያሸንፍ በአንዱ ተሸንፏል።

ቼልሲ በፍፃሜው የፊታችን እሁድ የሪያል ማድሪድ እና ፒኤስጂን አሸናፊ የሚገጥሙ የሆናል።

ሌላኛው ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሸት 4:00 ላይ ሪያል ማድሪድ እና ፒኤስጂ  ይፋልማል። 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...

አዲስ አበባ፦ የዜጎች ቀይ መስመር!

(የግል አስተያየት) አዲስ አበባ የኢትዮጵያውያን መናገሻ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች ለዘመናት...

አብን የምክክሩን ውጤት ውድቅ አደረገ!

አብን በሀገራዊ ምክክሩ ማጠቃለያ ላይ የተፈጸመውን “ሕገ-ወጥ ጣልቃ-ገብነት” በመቃወም...