ኢትዮጵያ በሰብዓዊ ዕርዳታ አደገኛ ከሆኑ የዓለም ቀጠናዎች አንዷ ሆነች

Date:

በቅርቡ የወጣው ‘የዕርዳታ ሰራተኞች ደኅንነት ሪፖርት 2025’፣ ኢትዮጵያ በሰብዓዊ ዕርዳታ ሰራተኞች ላይ የሚሰነዘር ጥቃት በከፍተኛ ደረጃ ከጨመረባቸው 10 የዓለም አገሮች አንዷ መሆኗን አመለከተ።

ሪፖርቱ እንደሚያሳየው፣ በ2024 በኢትዮጵያ በደረሱ ጥቃቶች የ35 ሰዎች ሕይወት አልፏል። ምንም እንኳ በጋዛ እና በሱዳን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሞትና ጉዳት ቢመዘገብም፣ ኢትዮጵያም ለዕርዳታ ሰራተኞች ደህንነት አሳሳቢ ስፍራ ሆና ብቅ ብላለች።

በሀገሪቱ ውስጥ አብዛኛው ጥቃት የደረሰው በአማራ ክልል ሲሆን፣ ታጣቂ ቡድኖች የዕርዳታ ተሽከርካሪዎችንና ጭነቶችን ኢላማ በማድረግ እየጠለፉ ነው። ይህ ደግሞ የሚታፈኑ ሰዎችንና በትንሽ የጦር መሳሪያ ተኩስ የሚሞቱና የሚጎዱ ሰዎችን ቁጥር ከፍ እንዲል አድርጓል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...