ልጆቹ ባሳዩት እንቅስቃሴ ደስተኛ ነኝ ፦ ቤንጃሚን ዚመር

Date:

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ዋና አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር ቡድኑ ባሳየው እንቅስቃሴ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ሩዋንዳን 2ለ0 እንዲያሸንፍ የመሩት አሜሪካዊው አሰልጣኝ ” በዝግጅት ወቅት የሰራነውን ስራ ሜዳ ላይ ተመልክቻለሁ። በእዚህ እድሜያቸው ባሳዩት ብስለት ደስተኛ ነኝ።” ሲሉ ገልፀዋል።

ከሁለት ግብ በላይ የማስቆጠር አቅሙ እንደነበራቸው የገለፁት ቤንጃሚን ዚመር በቀጣይ ጨዋታ ክፍተቶቻቸውን አርመው እንደሚመጡ ጠቅሰዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...