ጠዋትዎን በሳቅ፣ በወግ እና በግጥም ያድምቁ!

Date:

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ ለማክበር፥ አዲስ የሥነ ጽሑፍ ፌስቲቫል፥ የአአዩ ማሕበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ እና አአዩ ፕሬስ ባዘጋጁት ልዩ የመጻሕፍት ዓውደ ርእይ ላይ የ”ግጥም ንጋት” ተደግሷል።

ተወዳጁ ደራሲ፣ ገጣሚ፣ ጸሐፌ ወግ እና የጥበብ ሰው በእውቀቱ ስዩም፣ እንዲሁም በዕለቱ የተጋበዙ ገጣምያን ግጥሞቻቸውን ያቀርባሉ።

ኑ – ተመሰጡ – ተዝናኑ!!!

ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ዋናው ግቢ፣ ባህል ማእከል አጠገብ የመጽሐፍ ዐውደ ርዕይ ድንኳን ውስጥ

ቀን፡ አርብ፣ ታህሳስ 3

ሰዓት፡ ከጠዋቱ 4:00 – 6:00

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...