ሹም ሽረት” ፊልም ከዛሬ ጀምሮ ይታያል

Date:

2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የወጣበትየኮሜዲ ድራማ ይዘት ያለው “ሹም ሽረት” ፊልም ከዛሬ ጀምሮ በተመረጡ ሲኒማ ቤቶች መታየት ይጀምራል።

የፊልሙ አዘጋጆች በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ ፊልሙ በዩሊያን ፊልም ፕሮዳክሽንናከክብሪት ፒክቸርስ ጋር  በጥምረት የተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።

ፊልሙ በደራሲና ፕሮዲዩሰር ዩሊያን ተ/ማርያም ተደርሶ የቀረበ ሲሆን ዳይሬክትያደረገውም እራሱ ዩሊያን ተ/ማርያም ነው።

በፊልሙ ላይ አድማሱ ከበደ፣ ፍቅርተ ደሳለኝ፣ ማስተዋል ወንደሰን፣ ዩልያንተክለማርያም፣ ትዕግስት ከበደ፣ አብይ ዲንሳ እና ሌሎች ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...