ዱባይ የኤሌክትሪክ የአየር ላይ ታክሲ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው

Date:

በጆቢ አቪዬሽን የተሰሩ የኤሌክትሪክ የአየር ላይ ታክሲዎች፣ በዚህ አመት መጨረሻ በዱባይ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የዱባይ መንገዶችና ትራንስፖርት ባለስልጣን ሊቀመንበር ማታር አል ቴየር ትላንት አርብ ተናግረዋል።

ጆቢ አቪዬሽን ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሰራውን የአየር ላይ ታክሲ የመጀመሪያ የሙከራ በረራ፣ በሰኔ 2025 በኤሚሬትስ ሰማይ ላይ በስኬት ያከናወነ ሲሆን፤ ይህም ዱባይ አገልግሎቱን ወደ ነባሩ የትራንስፖርት ኔትዎርክ ለማስገባት ያደረገችው ጥረት ትልቅ ስኬት ነው ተብሏል፡፡

መቀመጫውን ካሊፎርኒያ ባደረገው ኩባንያ የተሰራው የጆቢ የአየር ላይ ታክሲ፤ በሰአት 320 ኪሎ ሜትር ፍጥነት፣ እስከ 160 ኪሎ ሜትር ርቀት ሊጓዝ ይችላል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...