ኢትዮጵያና ጣሊያን በቡድን 20 ማዕቀፍ ስር የሁለትዮሽ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራረሙ

Date:

በሮም በተካሄደ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ የሁለትዮሽ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ይህ ስምምነት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለመደገፍና የውጭ ዕዳ ጫናን ለመቀነስ ያለመ ሲሆን፣ በጣሊያን በኩል ደግሞ አገሪቱ ከአፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር የነደፈችው የ”ማቲ ዕቅድ” አካል ነው ተብሏል።

ስምምነቱ ኢትዮጵያ በቡድን 20 የጋራ ማዕቀፍ ስር የጀመረችው የዕዳ አያያዝ ሂደት ውጤታማ መሆኑን የሚያሳይና ለቀጣይ የኢኮኖሚ ማገገሚያ ስራዎች ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...