ኢትዮጵያና ጣሊያን በቡድን 20 ማዕቀፍ ስር የሁለትዮሽ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራረሙ

Date:

በሮም በተካሄደ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ የሁለትዮሽ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ይህ ስምምነት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለመደገፍና የውጭ ዕዳ ጫናን ለመቀነስ ያለመ ሲሆን፣ በጣሊያን በኩል ደግሞ አገሪቱ ከአፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር የነደፈችው የ”ማቲ ዕቅድ” አካል ነው ተብሏል።

ስምምነቱ ኢትዮጵያ በቡድን 20 የጋራ ማዕቀፍ ስር የጀመረችው የዕዳ አያያዝ ሂደት ውጤታማ መሆኑን የሚያሳይና ለቀጣይ የኢኮኖሚ ማገገሚያ ስራዎች ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...