አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ12 ሀገራት ለሚመጡ የቪዛ አመልካቾች አዲስ መመርያ

Date:

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከመጋቢት 24 ጀምሮ የካምቦዲያ፣ የጆርጂያ፣ የግሬናዳ፣ የሌሴቶ፣ የሞሪሸስ፣ የሞንጎሊያ፣ የሞዛምቢክ፣ የኒካራጓ፣ የፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ የሲሼልስ እና የቱኒዚያ ፓስፖርት ያላቸው የቪዛ አመልካቾች ይህንን የዋስትና ክፍያ እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ።

እነዚህ አሀገራት አስቀድሞም 38 በአብዛኛው የአፍሪካ ሀገራት ወደተካተቱበት ዝርዝር መጨመራቸው ነው የተገለጸው፡፡

ክፍያው የቪዛ ማመልከቻው ውድቅ ከተደረገ ወይም ቪዛው ተሰጥቶት ግለሰቡ የቪዛውን ሕግጋት አክብሮ ከተገኘ ተመላሽ ይደረጋል ሲሉ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...