አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ12 ሀገራት ለሚመጡ የቪዛ አመልካቾች አዲስ መመርያ

Date:

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከመጋቢት 24 ጀምሮ የካምቦዲያ፣ የጆርጂያ፣ የግሬናዳ፣ የሌሴቶ፣ የሞሪሸስ፣ የሞንጎሊያ፣ የሞዛምቢክ፣ የኒካራጓ፣ የፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ የሲሼልስ እና የቱኒዚያ ፓስፖርት ያላቸው የቪዛ አመልካቾች ይህንን የዋስትና ክፍያ እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ።

እነዚህ አሀገራት አስቀድሞም 38 በአብዛኛው የአፍሪካ ሀገራት ወደተካተቱበት ዝርዝር መጨመራቸው ነው የተገለጸው፡፡

ክፍያው የቪዛ ማመልከቻው ውድቅ ከተደረገ ወይም ቪዛው ተሰጥቶት ግለሰቡ የቪዛውን ሕግጋት አክብሮ ከተገኘ ተመላሽ ይደረጋል ሲሉ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የዓለም የቡና ገበያ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ ተገለጠ

በዓለም አቀፍ ደረጃ በቡና አቅርቦት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ስጋት...

አሜሪካ የኢራንን የጭነት መርከብን መያዟን አስታወቀች

በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የዘጋችው...

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...