የጦቢያ ፈርጦች በአውሮፓ ከተሞች

Date:

በነፃ ሀሳብና በሰከነ መንፈስ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን እናድምቅ በሚል መርህ ለ14 ዓመታት ተወዳጅነት ያተረፈው “ጦቢያ” በሆፕ ፎር ኦል በተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት አዘጋጅነት በአውሮፓ ከተሞች በአምስተርዳም ኦገስት 9 ፣ ኑረንበርግ ኦገስት 16 ፣ ፍራንክፈርት ኦገስት 23 ፣ኮለን ኦገስት 30 ፣ ሙንሽ ሰብቴምበር 5 አዘጋጅተዋል ።

መቀመጫው በጀርመን ሀገር ያደረገው ሆፕ ፎር ኦል ለረጅም ዓመታት የኢትዮጵያ ተማሪዎች በማገዝ መጠነ ሰፊ ስራ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን የዚህም መድረክ አላማ በተለይ ለወጣት ሴት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ተደራሽ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

እየተዝናናችሁ ወገኖቻችሁን ታግዙ ዘንድ መልእክቱን አስተላልፏል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኢትዮጵያዊዉ የመጀመሪያው የአይን ሐኪም ዶክተር ጳውሎስ አረፉ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪም እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓይን...

ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር 3ኛ ወጡ

በካናዳ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ የተሳተፉት የኢትዮ...

ሁቲዎች የሳዑዲ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ገለጹ

የኢራን አጋር የሆኑት ሁቲዎች የሳዑዲ አራምኮ ጃዛን ነዳጅ ማጣሪያን...

በዓለም ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 2ኛ የወርቅ ሜዳሊያ አገኝች

በሴቶች 3 ሺህ ሜትር የተወዳደሩት  ዮርዳኖስ ጽጋብ እና ሽቶ...