ነሐሴ 2 ቀን በተለያዩ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል

Date:

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ባቀደው መሠረት፣ ነገ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦቱ ለጊዜው ይቋረጣል።

⏰ከጠዋቱ 2፡00-9፡30

👉ጀርመን አደባባይ፣ ጎፋ ካምፕ፣ መካነ ኢየሱስ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ጎፋ ስቶር፣ ኳስ ሜዳ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ፣ ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣

👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ፣ አሚጎ ካፌ፣ ቫቲካን ኤምባሲ፣መካኒሳ አቦ ቤ/ክ፣ የመከላከያ ሚ/ር፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ እና አካባቢው፣

👉ካራ ቆሬ፣ መድኃኔዓለም፣ኢትዮሆፕ ት/ቤት፣ ካራቆሬ ውሃ፣ ካራቆሬ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣

👉አየር ጤና፣ መድሐኒዓለም መውጫ፣ ሬዲዮ ፋና፣ ቻይና ካምፕ፣ ዘነብ ወርቅ እና አካባቢው፣

⏰ከጠዋቱ 3፡00-10፡30

👉አራብሳ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ጨርቆስ አራብራ፣ አራብሳ አዲሱ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ገላን በከፊል፣ አራብሳ ኮንዶሚየም እና አካባቢው፣

👉 ኢትዮ ቻይና፣ የአስተማሪዎች መኖሪያ ቤት፣ ለሚኩራ ወረዳ 5፣ አራብሳ ፓሊስ ጣቢያ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና አካባቢው፣ የውሃ ማጣሪያ ታንከር፣ ቴሌ ታወር እና አካባቢው፣

⏰ ከጠዋቱ 3፡00-10፡00

👉ሰበታ ከተማ፣ አለምገና ሚካኤል፣ ኢትዮ ሴራሚክ፣ ሜታ፣ ገዳም ሰፈር፣ ዳለቲ ኢንዱስትሪ፣ ዳለቲ ቄራ፣ ገዳምባ፣ አለምገና ኢንዱስትሪ እና አካባቢው፣

👉 ሱሉልታ ከተማ፣ ጭሮ ደደር ወረዳ፣ መልካ ቦሎ ወረዳ፣ ሜታ ወረዳ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳ እና አካባቢዎች፣

⏰ ከጠዋቱ 3፡00-11፡00

👉ቂሊንጦ ኮንዶሚየም፣ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዮኒቨርስቲ፣ ቂሊንጦ ላይ ሰፈር፣ ቂሊንጦ ሚካኤል፣ ሌስ ፍራንስ ት/ቤት፣ ቤጂንግ ሆስፒታል፣ አሳማ ጊቢ እና አካባቢው፣

👉 ኮዬ አደባባይ፣ ዋሊያ ቢራ፣ አለም ባንክ፣ ኢንዲያና ት/ቤት፣ ታፍ ማደያ፣ አቃቂ ብሩህ ተስፋ ት/ቤት፣ ኮፊ ሲቲ እና አካባቢው፣

⏰ ከጠዋቱ 2፡00-11፡30

👉ገላን ልደታ ቤ/ክ አካባቢ፣ገላን ኮንዶሚኒየም፣ ገላን ብሎኬት ማምረቻ፣ገላን ከርሰ ምድር እና አከባቢው

👉አዳማ፣ አዳሚቱሉ፣ መቂ ከተማ፣ በህርዳር ቀበሌ 16፣ ህዳሴ ሰፈር እና አከባቢው የሃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡

ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የታሰሩ የፖለቲካ ታጋዮች እንዲፈቱ ተጠየቀ

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት መንግሥት በጠባብ ቀዳዳ የምታየውን የፖለቲካ ምኅዳር...