መድፈኞቹ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ ! አጠቃላይ ውጤት 5-1

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 ማሸነፍ ችለዋል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግቦች ቡካዩ ሳካ እና ጋብሬል ማርቲኔሊ ሲያስቆጥሩ ለሪያል ማድሪድ ቪንሰስ ጁኒየር ከመረብ አሳርፏል።

አርሰናል ሪያል ማድሪድን በድምር ውጤት 5ለ1 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።

ቶማስ ፓርቴ ቢጫ ካርድ መመልከቱን ተከትሎ የመጀመሪያው ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በቅጣት ያመልጠዋል።

አርሰናል ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረጋቸውን አራት የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች አልተሸነፈም ሶስቱን ማሸነፍ ችሏል።

አርሰናል በግማሽ ፍፃሜው የፈረንሳዩን ሻምፒዮን ክለብ ፒኤስጂ የሚገጥሙ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...