ከ3 ወር ነፍሰጡሯ እናት ሆድ 8.9 ኪሎ ግራም የሚመዘን እብጠት ተወገደ

Date:

መገኛው በትግራይ ክልል ሓውዜን ከተማ ያደረገው ፍረ ሰማእታት አንደኛ ደረጃ ሆስፒታል ከአንዲት እናት ሆድ 8.9 ኪሎግራም የሚመዘን እብጠት በቀዶ ህክምና ማስወገድ መቻሉን ቀዶ ህክምናውን የሰራውና የሆስፒታሉ ባልደረባ የሆነው ተክለማርያም ተስፋማርያም ተናግረዋል።

እንደ ሞያተኛው ገለፃ ከሆነ ቀዶ ህክምናው የተደረገላት እናት የ32 ዓመት ሴት ስትሆን ከቆራሮ ጤና ጣብያ በሪፈር የመጣች ነች ተብሏል። ከዚህ በተጨማሪም እብጠቱ ለአስር ዓመታት ያህል በሆዷ የቆየ መሆኑም ተገልፆል።

ወጣቷ ቀዶ ህክምናው በምታደርገበት ወቅት የሶስት ወር ነፍሰጡር የነበረችም ሲሆን ከቀዶ ህክምናናው በኃላም ፅንሱ በጥሩ ሁኔታ ውስጥ ይገኛል ተብሏል።

የቀዶ ህክምናው ሂደቱ ለ3 ሰዓታት ያህል የዘለቀ ነበር የተባለ ሲሆን በቀዶ ህክምናው የተወገደው እብጠት ለተጨማሪ የካንሰር ምርመራ ወደ አይደር ሪፈራል ሆስፒታል ተልኮ በምርመራ ውጤቱም ከካንሰር ነፃ መሆኑ መረጋገጡን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...