በኢትዮጵያ የክላስተር እርሻ የስንዴ ምርት በእጥፍ መጨመሩ ተነገረ

Date:

የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እ.ኤ.አ በ2020/21 የምርት ዘመን ከነበረው 141 ሚሊዮን ኩንታል ምርት በ2023/24 ወደ 271 ሚሊየን ኩንታል ጭማሪ አሳይቷል ብሏል።

ኢኒስቲትዩቱ በ0.6 ሚሊዮን ሄክታር ላይ የተጀመረው የክላስተር የስንዴ ምርት ወደ ሚሊዮን ሄክታሮች ከፍ ማለቱን ገልጿል።

ፕሮግራሙ የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት እንዳጠናከረ እንዲሁም ብሔራዊ የምግብ ዋስትናን ጽኑ መሠረት ላይ እንዳስቀመጠ ኢኒስቲትዩት መናገሩን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...