በሞቃዲሾ ስታዲየም ሶስት አፍሪካውያን የዓለም እግር ኳስ ከዋክብት

Date:

ሶስት አፍሪካውያን የዓለም እግር ኳስ ከዋክብት እግር ኳስን ለእርቅና ለዘላቂ ሰላም መጠቀም ባህል እዲሆን ለማበረታታት በኢትዮጰያ አየር መንገድ ወደ ሶማሊያ ተጉዘው በሞቃዲሾ ስታዲየም ጨዋታ አድርገዋል።

ናይጄሪያዊው ጄጄ ኦካቻ፤ ካሜሩናዊው ሳሙኤል ኤቶ እና ቶጎአዊው ኢማኑዌል አዴባዮር “እግር ኳስን በመጠቀም ሰላምን ማስፈን” በሚል በፊፋ የተጀመረውን የሰላም ጉዞ በመቀላቀል ሶማሊያ ገብተው ዛሬ በሞቃዲሾ ስታዲየም ጨዋታ አድርገዋል።

እንደ ሲጂቲኤን ዘገባ፥ ከዋክብቱ ወደ ሶማሊያ ያቀኑት ሀገሪቱ በስፖርት ዘርፍ እያስመዘገበችው ያለውን ዕድገት ተከትሎ እግር ኳስን ለእርቅና ለዘላቂ ሰላም እንደመሳሪያ እንድትጠቀም ለማበረታትና መልካም ገፅታዋን ለመመለስ ነው።

ኢቢሲ የስፖርት ገፅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...