ከታሪክ ማህደር

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና የልብስ ቁራጮች እንዲሁም የወርቅ አምባር ቅርሶች ከ158 ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል፡፡ ቅርሶቹ የተመለሱት ከእንግልዝ ሀገር ሲሆን ቅርሶቹን ያመጡት ሮቢን ጃክሴን (ዶ/ር) የእንግልዝ የንግስቲቱ ቤተሰብ ሙዚየም...

ክፍሌ አቦቸር እና ‹‹ይህ ነው ምኞቴ…››

ሠሎሞን ለማ ገመቹ ግዮን መጽሔት :- ሻለቃ ከፍሌ አቦቸር ስለ እናት ሃገር ኢትዮጵያ ፍቅር… ሲባል በጥላሁን ገሠሠና በሌሎች ድምፃዊያን በተናጠልም ይሁን በሕብረት ለተዜሙ ብሔራዊ መዝሙሮች፣ ሌሎች ትውልድን የሚያስተምሩና ባለተስፋ ማድረግ የሚችሉ ዘፈኖች ግጥሞችን ከፃፉ ስመ-መልካም...

ዓድዋ! – የአደራ ደም እና የነፃነት አዋጅ !

ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ለንደን) ​ “ግዮን” መጽሔት ቅዳሜ መጋቢት 5 2018 ዓ.ም ገበያ የወጣዉ የአለባቸዉ ደሳለኝ አበሻ (ለንደን) ሰለ ዓድዋ ያቀረበልልን መጣጥፍ የመጨረሻውን ክፍል ይዘን ቀርበናል ። ግዮን መጽሔት :- ጦርነቱ ካበቃ ከጥቂት ወራት በኋላ፣ ጥቅምት 16 ቀን...

ዓድዋ! – የአደራ ደም እና የነፃነት አዋጅ !

ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ለንደን) ​ግዮን መጽሔት :- ዛሬ የምንተነፍሰው የነፃነት አየር፣ በኩራት ቀና ብለን የምንሄድበት መሬት እና እንደ አገር የምንጠራበት ስም በነፃ የተገኘ አይደለም፡፡ ይህ ክብር የተገነባው የገዛ ህይወታቸውን ለሞት አሳልፈው በሰጡ፣ ለአገራቸው...

ዐድዋ፡- የአፍሪካና የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ብሩሕ ፋና!!

ደቡብ አፍሪካዊው የፀረ-አፓርታይድ ታጋይ፣ የነጻነት አርበኛና የዓለም ሰላም ኖቤል ተሸላሚው፣ ኔልሰን ሮሂላላ ማንዴላ- የዐድዋ ድልን ፋይዳና ትሩፋት በተመለከተ፣ በአንድ ወቅት አፍሪካውያን መሪዎች በተገኙበት አንድ ትልቅ የስብሰባ መድረክ ላይ እንዲህ ብለው ነበር፤ "The Adowa Victory provided practical...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች