ወቅታዊ

የፓርቲ ተሳታፊዎች በአንድ አጀንዳ ብቻ እንዲሳተፉ የሚገድብ አካሄድ ላይ ጥያቄ ቀረበበት

የሀገራዊ ምክክሩ የፖለቲካ ፓርቲ ተሳታፊዎች ለውይይት በቡድን እንዲደራጁ የተደረገበት መንገድ ሁሉም የፓርቲ ተሳታፊዎች በአንድ አጀንዳ ብቻ እንዲሳተፉ የሚገድብ በመሆኑ፣ በሁሉም አጀንዳዎች እንዲሳተፉ እንዲደረግ ለኮሚሽኑ ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸዋል። በ8 አጀንዳዎች ለመምከር በዋናው ጉባዔ የሚቀመጡ 4 ሺሕ...

የአርሲ አሰኮ ተፈናቃዮች በርዳታ አቅርቦቶች መቋረጥ መቸገራቸውን ገለጹ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ግንቦት 23 እና 24 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. በአከባቢው ደርሶ በነበረው የታጣቂዎች ጥቃት የተፈናቀሉ ነዋሪዎች በርዳታ አቅርቦቶች መቋረጥ መቸገራቸውን ገለጹ። አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ ተፈናቃዮቹ በጥቃቱ ወቅት...

የፌደራል የታክስ አስተዳደርን ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ይዟቸው የመጡ አዳዲስ ለውጦች ምንድናቸው?

የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008ን ለማሻሻል የወጣው ማሻሻያ አዋጅ በርካታ መሠረታዊ ለውጦችንና አዳዲስ አሰራሮችን ይዞ ቀርቧል። ዋና ዋናዎቹ ለውጦች የሚከተሉት ናቸው፡- አዳዲስ ትርጓሜዎችና የተቋም ስም ለውጥ 👉🏽 መስማማት (Settlement)፡ የታክስ አለመግባባቶችን በውይይትና በስምምነት ለመፍታት የሚያስችል...

በትግራይ ጉዳይ አሜሪካ ማሳሰቢያ ሰጠች   

የአሜሪካ ኤምባሲ በትግራይ ክልል ያለውን ችግር ለመፍታት እየተካሄዱ ያሉ የሰላም ሂደቶችን “የሚያደናቅፉ” አካላት፤ በአፍሪካ ህብረት ለሚመራው የውይይት ጥረት “በአስቸኳይ ትብብር” እንዲያደርጉ አሳሰበ። የፖለቲካ መሪዎች የፕሪቶሪያ የግጭት ማቆም ስምምነትን “ሙሉ ለሙሉ” ተግባራዊ ማድረጋቸው “እጅግ አስፈላጊ”...

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ጸደቀ

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ” የመገናኛ ብዙኃንን የሚመለከተው ክፍል ተለይቶ ሌላ ራሱን የቻለ ህግ እንዲወጣለት የተደረገው በ2013 ዓ.ም ነበር። የመረጃ ነጻነትን የሚመለከተው ቀሪው ክፍል በተመሳሳይ መልኩ አዋጅ ቢዘጋጅለትም፤ ለፓርላማ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች