ዋናው ጤና

ኢትዮጵያዊዉ የመጀመሪያው የአይን ሐኪም ዶክተር ጳውሎስ አረፉ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪም እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ሕክምና ትምህርት ክፍል መስራች የነበሩት ዶክተር ጳውሎስ ቀንኣ በ97 አመታቸው ነሐሴ 2 2018 ህይወታቸው ማለፉን ተወዳጅ ሚድያ ከቤተሰቦቻቸው አረጋግጧል። ለሃገራቸው በርካታ ቀዳሚ ታሪኮችን ያስመዘገቡት ዶክተር ጳውሎስ...

ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል ለ1 ሺህ ሕፃናት ነፃ የልብ ሕክምና ለመስጠት አቀደ

ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል ከነሐሴ 22 ቀን ጀምሮ ለአንድ ዓመት የሚቆይና ለ1 ሺህ ሕፃናት ነፃ የልብ ሕክምና ለመስጠት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ሆስፒታሉ ለዚህ ፕሮግራም ከ2 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ እንደሚያስፈልግ ገልጾ፣ ሕፃናቱ የሕክምና ዕድሉን...

በኢትዮጵያ ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከሄፓታይተስ ቢ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ

በኢትዮጵያ ከ10 ሚልዮን በላይ ሰዎች ከሄፓታይተስ ቢ እና ከ2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከሄፓታይተስ ሲ ቫይረስ ጋር እንደሚኖሩ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በተቋሙ የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ፍቃዱ የዴታ እንደገለጹት፣ ሚኒስቴር መሥሪያ...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ነፃ የክረምት የጤና ምርመራ፣ የጤና ምክር እና የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል። የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር...

ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ለ200 ሺህ ዜጎች የነጻ ሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነዉ

የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ለክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 30 ሚልዮን ብር የሚያወጣ ህክምና ለ200 ሺህ ዜጎች በነጻ መስጠት መጀመሩን አስታውቋል። የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ረድኤት ሰለሞን እንደገለጹት፤ ፕሮግራሙ በየካ ክፍለ ከተማ ግቢ ውስጥ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። የነጻ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች