የግዮን እንግዳ

‹‹በኢትዮጵያ ፊደላት የተፃፈ የየትኛውም ብሔር ቋንቋ ማንበብ ተችሏል›› ኢንጂነር ፍሥሐ አጥላው

‹‹ግንኙነታችን ቀጥታ ከእግዚአብሔር ጋር ከሆነ ዋናው ቤተ መቅደስ ልባችን ነው›› ውድ አንባቢያን ባሳለፍናቸው ሁለት ዕትሞች ከኢንጂነር ፍሥሐ አጥላው ጋር የኑሮ እና የቴክኖሎጂ ሕይታቸውን የተመለከቱ ሰፋ ያሉ ቆይታዎች ማድረጋችን ይታወሳል፡፡ በዛሬው የመጨረሻ ክፍል ቆይታችን ደግሞ አርቴፊሻል...

‹‹በትንሹ ለአራት ዓመታት አስበንበታል›› ፕሮፌሰር ማኅተመ በቀለ (የመቅርዝ የጤና አገልግሎት አክሲዮን ማኅበር ቦርድ ሰብሳቢ)

‹‹መቅረዝ ጥራትን በማጉደል ሰዎችን መጥቀም ይቻላል ብሎ አያምንም›› ‹‹ሆስፒታሉ የደንበኞች አገልግሎት ሥልጠና ለመስጠት አቅዷል›› የዛሬው የመጽሔታችን እንግዳ በቅርቡ አገልግሎት መሥጠት የጀመረው መቅረዝ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ የአክስዮን ማኅበር ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ማኅተመ በቀለ ናቸው፡፡ ፕሮፌሰር ማኅተመ በቅዱስ ጳውሎስ...

‹‹ኮ/ል መንግሥቱ ’ምን ማለትህ ነው?’ ብለው አፋጠጡኝ›› ኢንጂነር ፍሥሐ አጥላው

‹‹ፊደሎቻችንን ወረቀት ላይ ነድፌ ነው ኮምፒውተር ላይ ያስገባሁት›› ‹‹እኔ እግዚአብሔርን በሃይማኖት ብቻ አልወስነውም›› ‹‹የማንበቢያው መንገድ ተለያየ እንጂ የንባብ ባሕሉ አሁንም አለ›› ውድ አንባቢያን በቁጥር 199 ዕትማችን ከሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ባለሙያው ኢንጂነር ፍሥሐ አጥላው ጋር ስለትውልድ እና ዕድገታቸው፣ ከሀገር...

‹‹የዛሬውን ሳይኾን የነገውን ትውልድ እንድፈራው ተገድጃለሁ›› ያሬድ ኃይለማርያም (የሰብዓዊ መብት ተሟጋች)

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር የኾነው ያሬድ ኃይለማርያም በቅርቡ “የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ትውስታዎች” የሚል ርዕስ ያለው መጽሐፉን በርካታ የሙያ እና የሕይወት ዘመን ባልደረቦቹ በተገኙበት አስመርቋል፡፡ ፀሐፊው ያሬድ ኃይለማርያም ላለፉት ረዘም ላሉ ዓመታት...

‹‹ቤተክርስቲያን ውስጥ የነበረው ስሜት በጣም ከባድ ነበር›› መላከሰላም ተስፋሚካኤል አሰፋ (የጅማ፣ የየም እና የኮንታ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ)

መላከሰላም ተስፋሚካኤል አሰፋ ይባላሉ፡፡ የጅማ፣ የየም እና የኮንታ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ በቅርቡ የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ የኾኑት ብጹዕ አቡነ እስጢፋኖስ በመንግሥት የጸጥታ አካላት ስለደረሰባቸው እስር እና እንግልት ብሎም ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳለፈውን ውሳኔ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች