ለሰራተኞቹ የ 35 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግ ተስማሙ

Date:

ባለፈው ሐሙስ ከአሰሪው ድርጅት ጋር ባለመግባባታቸው ስራ ያቆሙት የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች ከዛ በኋላ በተደረገ ድርድር የሰራተኛ ማህበሩና ድርጅቱ ስምምነት በ35% ጭማሪ መስማማታቸውን ቲክቫህ አስነብቧል።

በቦሌ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ፅ/ቤት አሸማጋይነት የሰራተኛ ማህበሩ እና ድርጅቱ በ35% ጭማሪ ተስማምተዋል።የድርጅቱ ሰራተኞች በነገው ዕለት ማለትም ግንቦት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተነግሯል፡፡

ይኸው አዲሱ የደመወዝ ጭማሪ ከሚያዝያ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን በሰራተኛ ማህበሩ በኩል የተጠየቀ ቢሆንም ድርጅቱ ባለመስማማቱ፣ የ 35 ከመቶ ጭማሪው ከግንቦት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ነው የተገለፀው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...