ለንደን ዳይመንድ ሊግ

Date:

በለንደን ዳይመንድ ሊግ በሴቶች 5000 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች 1ኛ እና 2ተኛ ተከታትለው ገብተዋል።

ሰባት ኢትዮጵያውያት በተሳተፉበትና እርስ በእርስ ከፍተኛ ፉክክር ባሳዩበት ውድድር መዲና ኢሳ እና ፋንታዬ በላይነህ የመጨረሻዋ መስመር ድረስ ያደረጉት እልህ አስጨራሽ ፉክክር ቀልብ የሚስብ ነበር።

አውስትራሊያዊቷ ሮዝ ዴቪስ ከኋላ ተነስታ በመምጣት በሶስተኛነት አጠናቅቃለች። የገባችበት ሰዓትም (14:31.45) በርቀቱ አዲስ የኦሽኒያ ሪከርድ ሆኖ ተመዝግቦላታል።

እስከ መጨረሻዎቹ 50 ሜትሮች ድረስ ጠንካራ ፉክክር ያደረገችው ፎቶን ተስፋዬ በአራተኛነት አጠናቅቃለች።

1ኛ.  🇪🇹 መዲና ኢሳ (14:30.57
2ኛ.  🇪🇹 ፋንታዬ በላይነህ (14:30.90)

ምስጋናው ታደሰ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...