“መቄዶንያ ተስፋ ለቆረጡት ተስፋን የመለሰ ማዕከል ነው” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

Date:

  የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ እና ባለቤታቸው በመቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል።

መቄዶንያ አረጋውያኑን ለመርዳት የጀመረውን የገቢ አሠባሠብ መርሐግብርም አስጀምረዋል።

ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ “መቄዶንያ የርህራሄ እና ተስፋ ለቁረጡት ተስፋን እየመለሰ የሚገኝ ማዕከል ነው” ብለዋል።

መንግሥት ለአረጋውያኑ ከሚያደርገው የመቋቋሚያ ድጋፍ መርሐግብር በተጨማሪ ግለሰቦች እና ድርጅቶች አረጋውያንን መርዳታቸው ወገናዊ ኀላፊነትን መወጣት ነው ብለዋል።

የመቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል  ከ9ሺህ በላይ አረጋውያንን እና የአዕምሮ ህሙማንን እያገዘ ይገኛል።

መቄዶንያ በኢትዮጵያ በ56 ከተሞች ማዕከል የከፈተ ሲኾን በ14 ከተሞች ሕንጻ እየገነባም ይገኛል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...