ሳካ በአርሰናል ለተጨማሪ አምስት ዓመታት የሚያቆየውን ኮንትራት ተፈራረመ

Date:

አዲሱ ኮንትራት እንግሊዛዊውን እስከ 2031 በኤምሬትስ ያቆየዋል።

በሳምንት ከ3 መቶ ሺ ፓውንድ በላይ የሚያስገኝለት አዲሱ ኮንትራት የአርሰናል ከፍተኛው ተከፋይ እንደሚያደርገው ቢቢሲ አስነብቧል።

ሳካ በ2023 ከክለቡ ጋር ተፈራርሞት የነበረው የቀድሞ ኮንትራት የሚያበቃው በ2027 ነበር።

ዜናው በአራት የተለያዩ ወድድሮች ለዋንጫ በመፎካከር ላይ ለሚገኙት መድፈኞች የሞራል ስንቅ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...