ሶሪያ እና እስራኢኤል ተኩስ አቁም ላይ ደረሱ

Date:



‎ምንም እንኳን ሁለቱ አገራት በአሜሪካ አማካኝነት ተኩስ አቁም ቢያደርጉም በሱዌዳ ያለው ግጭት አሁንም ቀጥሏል ተብሏል።

‎በቱርክ የአሜሪካ አምባሳደር በዋሽንግተን ጥረት  የተደረሰው ተኩስ አቁም በዮርዳኖስ እና ቱርክ ጎረቤቶች ድጋፍ አግኝቷልም ብለዋል።

‎በቱርክ የአሜሪካ አምባሳደር ቶም ባራክ በኤክስ ገፃቸው ላይ ሀሳባቸውን አጋርተዋል።

‎ባራካ “አሜሪካ ድሩዞች፣ ቤዱዊንሶች እና ሱኒዎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲፈቱ ጥሪ ታቀርባለች” ማለታቸውም ተሰምቷል።

‎ሁሉም ሀይሎች አዲሷን እና አንድነቷ የተጠበቀ ሶሪያን በመፍጠር መረባረብ እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል አምባሳደሩ።

‎ዜናው እስከተጠናቀረበት ሰአት ድረስ በጉዳዩ ላይ የእስራኤልና የሶሪያ ፖለቲከኞች ያሉት ነገር የለም።

‎በደቡብ ምዕራብ ሶሪያ በሡዌይዳ ግዛት ያለ፣ በድሩዞችና ቤዱዌን መካከል ያለው ውጥረት አሁንም እንዳልረገበ ተወስቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እናት ፓርቲ የሀገራዊ ምክክር ሂደቱን “የእነ አጼ በጉልበቱ መፈንጫ” ሲል ኮነነ ውጤቱንም እንደማይቀበል አስታወቀ

እናት ፓርቲ በቅርቡ የተካሄደውን የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አጠቃላይ ሂደትና...

የምክክር ኮሚሽኑ መዝጊያ

የኦሮሚያ ክልል ያቃረበውን ቅሬታ የተመለከተው የአሸማጋይ ቡድን አዲስ አበባ...

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...