በሁለት ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶች ላይ 3.69 ቢሊዮን ብር ያለ አግባብ መባከኑ ተጋለጠ

Date:

በመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሥር በሚተዳደሩ የጨልጨል እና የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ 3.69 ቢሊዮን ብር ያለ አግባብ መባከኑን ተነገረ።

ከ2011 እስከ እስከ 2017 ዓ.ም የነበረውን አፈጻጸም የገመገመዉ የፌደራል ዋና ኦዲተር ፤ ፕሮጀክቶቹ ያለበቂ ምክንያት የውል ማሻሻያ እንደተደረገባቸውና ከኮንትራት ውጪ በጀት እንደፈሰሰባቸው አረጋግጧል።

በተለይም በቸልቸል ፕሮጀክት ለቅንጦት ተሽከርካሪዎች ብቻ ከ132 ሚሊዮን ብር በላይ መመደቡና የሐሰት የክፍያ ሰነዶችን በመጠቀም ለተቋራጮች ተጨማሪ ክፍያ መፈጸሙ ተጋልጧል።

በቅድመ-ዕቅድ እጦት እና በደካማ ቁጥጥር ምክንያት ፕሮጀክቶቹ ከ38 ወራት በላይ ዘግይተዋል።

capital

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከጂሃድና ከእምቢተኝነት ውጭ ሌላ መንገድ የለም!

የኢራኑ ከፍተኛ መሪ ሞጅተባ ኻመነኢ እሁድ ዕለት በቴሌግራም ገጻቸው...

አሜሪካ እና ኢራን ዳግም ወደ ድርድር ?

ኢራን ከአሜሪካ ጋር በሚደረገው ድርድር ሙሉ በሙሉ እንዳልወጣች፣ ነገር...

እስራኤል በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት የሐማስ ከፍተኛ የደኅንነት ባለሥልጣን መገደሉ ተዘገበ

እስራኤል እሁድ ዕለት በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት በሐማስ የሚመራው የፍልስጤም...

አሰቃቂውን ጥቃት የፈጸሙ ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ ፓትርያርኩ ጠየቁ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት...