አሜሪካ እና ኢራን ዳግም ወደ ድርድር ?

Date:


ኢራን ከአሜሪካ ጋር በሚደረገው ድርድር ሙሉ በሙሉ እንዳልወጣች፣ ነገር ግን ለጊዜው አቁማ እንደነበር አስታወቀች ።

በኳታር እና ፓኪስታን አዘጋጅነት የቀረበውን የሰላም ውይይት እንደገና የማስጀመር የውሳኔ ሃሳብ በተመለከተ ዋሽንግተን እና ቴህራን ምላሾቻቸውን አቅርበዋል ተብሏል።

ይህ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ የመጣው ለሁለት ሳምንታት ያህል ከተካሄደው የአየር ድብደባ በኋላ ለሁለት ተከታታይ ምሽቶች ምንም ዓይነት የአሜሪካ ጥቃት አለመፈጸሙን ተከትሎ ነው።

ቴህራን ድርድሩ ከአሜሪካ ጋር በተደረሰው የስምምነት ማዕቀፍ መሠረት በጄኔቫ፣ ዶሃ ወይም ኢስላማባድ ውይይቱን ለመቀጠል ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች።

የአሜሪካ ጥቃት መገታቱን ተከተሎ የኢራን ኃይሎችም አጸፋዊ ጥቃታቸውን ማቆማቸውን አስታውቀዋል።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ጦር ለወታደራዊ እርምጃ ዝግጁ እንደሆነ ቢገልጹም፣ ለዲፕሎማሲያዊ ንግግሮች ዕድል ለመስጠት ሲባል ጥቃቱ እንዲቆም ማድረጋቸውን ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዘመን ባንክ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ አገኝ

ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ...

የ8ኛው “ንባብ ለሕይወት!” ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐምሌ 20/2018 ዓ.ምበ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት...

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ25 ዓመታት ሀገር አቀፍ ማስተር ፕላን ጥናት ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ወደ ዘመናዊና ዲጂታል...

ኢራን ላይ የተደረገው ጦርነት አሜሪካን እንዳዳከማት ባለስልጣኑ ተናገሩ

የአሜሪካው ኮንግረስ አባል ቶማስ ማሲ፣ የትራምፕ አስተዳደር በኢራን ላይ...