በሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክሎ የተሳተፋው ሮቤል ኪሮስ አባት በድጋሚ ተመረጡ

Date:

የቀድሞው የኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌደሬሽን ፕሬዝደንት የነበሩት አቶ ኪሮስ ሀብቴ አጠቃላይ ከተሰጠው  12 ድምጽ 9  ድምፅ በማግኝት  አሸንፈዋል።

በኦሮሚያ ክልል የተወከሉት አቶ ኪሮስ ሀብቴ ከአሁን በፊት ተቋሙን ለ8 አመታት በፕሬዝዳንትነት መምራታቸውም ይታወሳል።

በፕሬዝዳንትነት ዘመናቸውን በሪዮ ኦሎምፒክ ልጃቸው ሮቤል ኪሮስን እንዲሳተፍ በማድረግ ወቀሳ ሲቀርብባቸው እንደነበርም አይዘነጋም።

በወቅቱ ሮቤል ኪሮስ ካስመዘገበው ደካማ ውጤት ባሻገር በነበረው ተክለ ሰውነት የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች መነጋገሪያ እንደነበር ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...