በሴቶች 5000 ሜትር ማጣሪያ ውድድር !

Date:

20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች 5ሺ ሜትር በሁለት ምድብ የማጣሪያ ውድድር ተካሂዷል ።

በውድድሩ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች
አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ፤ አትሌት  መዲና ኢሳ እና አትሌት  ፋንታዬ በላይነህ  ለፍፃሜ አልፈዋል።

በምድብ ሁለት የተወዳደሩት አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ፤ መዲና ኢሳ 5ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ፍፃሜ  አልፈዋል።

በመጀመሪያ ምድብ የተወዳደረችው አትሌት ፋንታዬ በላይነህ 6ኛ በመውጣት ለፍፃሜ አልፋለች።

አትሌት ብርቄ ሃየሎም ከምድቧ 9ኛ በመውጣት ወደ ፍፃሜ ለማለፍ ያደረገችው ጥረት ሳይሳካ ቀርተዋል።

የፍፃሜ ውድድሩ ቅዳሜ ከቀኑ 9:27 ይካሄዳል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...