በኢትዮጵያ የእንስሳት ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታ ሰነድ ይፋ ሆነ

Date:

የግብርና ሚኒስቴር የግሉ ዘርፍ ባለሀብቶች በእንስሳት እርባታ ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚያስችል የኢትዮጵያ የእንስሳትና ዓሳ ኢንቨስትመንት ሰነድ ይፋ አድርጓል።

ይህ ሰነድ መንግስት ባለፉት ስድስት ዓመታት ለዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ከመሆኑ ባሻገር የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ የሃገሪቱን የእንስሳት ሃብት አቅም ሙሉ በሙሉ ለመጠቀም ያለመ ነው ተብሏል።

በሰነዱ ዝግጅት ላይ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ባለድርሻ አካላት እንደተሳተፉ የግብርና ግብዓትና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሶፊያ ካሳ ገልጸዋል። ሰነዱም በሃገሪቱ ያለውን የእንስሳት ሃብት እምቅ አቅምና እስካሁን በአግባቡ ጥቅም ላይ አለመዋሉን ያሳያል። ከዚህም በተጨማሪ ወደ ዘርፉ ለመግባት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች አስፈላጊ መረጃዎችን እንዳካተተ ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...