“ ባሎን ዶር የማሸነፍ እድሌ ጨምሯል “ ሳላህ

Date:

የሊቨርፑሉ የፊት መስመር ተጨዋች መሐመድ ሳላህ በዚህ አመት ያሳለፈው ጊዜ ከምንጊዜውም የተለየ ነው ሲል ገልጿል።

ስለ ባሎን ዶር ሽልማት የተጠየቀው መሐመድ ሳላህ ” እንደዚህ አይነት አመት አሳልፌ አላውቅም በተለይ ከትልቅ ዋንጫ ጋር “ ሲል ተናግሯል።

ሳላህ አክሎም የፕርሚየር ሊጉን ዋንጫ ካሸነፍኩ በኋላ “ ባሎን ዶር የማሸነፍ እድሌ ከፍ ያለ ይመስለኛል “ ብሏል።

የ እግርኳስ ፀሀፊዎች የአመቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ የተመረጠው መሐመድ ሳላህ ሽልማቱን ትላንት ምሽት ተቀብሏል።

ለሽልማቱ ድምፅ ከሰጡ ጋዜጠኞች መካከል 90% ያህሉ መሐመድ ሳላህን መምረጣቸው ከዚህ በፊት መዘገቡ አይዘነጋም።

@Tikvahethsport 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሺ ጂምፒንግ ምርጥ መሪ ነው!”- ትራምፕ

አሜሪካና ቻይና ተፎካካሪ ሳይሆኑ አጋርነት ያላቸው ሀገራት ናቸው አሉ...

የአሜሪካ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች በኢትዮጵያ ላይ የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ጠየቁ

በአሜሪካ የሚገኙ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች፣ የቻይና ኩባንያዎች የአሜሪካን...

ምርጫ ለሰላም ግንባታ

ግዮን መጽሔት :-ለኢትዮጵያ ሰላም ምርጫ አማራጭ የሌለው መንገድ ነው።...