ትራፕ ከ100 ቀናት የፕሬዝደንትነት ጊዜ በኋላ ከባድ የህዝብ ቁጣ ተነስቶባቸዋል

Date:

ከዋሽንግተን ዲሲ እስከ ኒውዮርክ ከቦስተን እስከ ቺካጎ እና ሎስ አንጀለስ ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ዋና ዋና ጎዳናዎችን በማጥለቅለቅ በጥር ወር ወደ ሥልጣን በመጡት ትራምፕ ላይ ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ይገኛሉ።

ሰልፈኞቹ በትራምፕ ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ወደ አደባባይ የወጡት ፕሬዝዳንቱ ከማህበራዊ እስከ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በሚያራምዳቸው አጀንዳዎች ደስተኛ ባለመሆናቸው እንደሆነ ሮይተርስ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...