ቼልሲ ዌስትሃምን በሰፊ የግብ ልዩነት አሸነፈ

Date:


በ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ዌስትሃም ዩናይትድን 5 ለ 1 አሸንፏል።

ሰማያዊዎቹ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸውን ባጣጣሙበት የምሽቱ ጨዋታ ዦአዎ ፔድሮ፣ ፔድሮ ኔቶ፣ ኢንዞ ፈርናንዴዝ፣ ካሴዶ እና ቻሎባ ግቦቹን አስቆጥረዋል።

ባለሜዳዎቹ ዌስትሃም ዩናይትዶችን በሊጉ ከተከታታይ ሽንፈት ያልታደገቻቸውን ብቸኛ ግብ ሉካስ ፓኬታ አስቆጥሯል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...