ኔታንያሁ ለ60 ቀናት የእርቅ ስምምነት ፈቃደኛ ቢሆኑም ጦርነቱን ይቀጥላሉ

Date:

ለመጀመሪያ ጊዜ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እስራኤል ጦርነቱን ለማቆም እንደምትፈልግ በይፋ አምነዋል። ኔታንያሁ በዋሽንግተን እንደተናገሩት እስራኤል በዚህ የ60 ቀናት ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ እና ጦርነቱን በዘላቂነት ለማቆም ድርድር ለመጀመር ፈቃደኛ መሆኗን ተናግረዋል።

ነገር ግን እስራኤላውያን በጋዛ ያለውን ጦርነት እንድታቆም አነስተኛ መስፈርቶች ብሎ የሚጠራቸው ነገሮች እንዳሉ አንስተዋል። የመጀመሪያው ሃማስ ትጥቁን እንዲያስቀምጥ ነው። ሁለተኛው ሃማስ በወታደራዊ እና በፖለቲካዊ መልኩ እንዲበታተን እንደሚፈልጉ አንስተዋል።

ሦስተኛው ሃማስ ወደፊት እንዳይቀጣ አክለዋል። ኔታንያሁ በአንድ ወይም በሌላ መንገድ እስራኤል አላማዋን ታሳካለች ፤ በእነዚያ 60 ቀናት ውስጥ እስራኤል በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የምትፈልገውን ካላገኘች ወደ ጦርነቱ ትመለሳለች ብለዋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

መርስክ የበርበራ ወደብ የጭነት አገልግሎቶችን ለጊዜው አቋረጠ

የዓለማችን ግዙፍ የመርከብ ድርጅት የሆነው መርስክ ፣ ወደ በርበራ...

የምርጫ ካርድ፡ የአገር ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ

ግዮን መጽሔት :- በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዞ ውስጥ ምርጫዎች የሥልጣን...

አደይ ኢትዮጵያ ጓል አስመራ…!!

የቀድሞ ፕ/ት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የስንብት ቃል ለጠቅላይ ሚ/ር ዐብይ...

ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ሁለተኛው ዙር ድርድር ሊደረግ እንደሚችል ተናገሩ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ሁለተኛ ዙር የሰላም ድርድር...