ኢትዮ ቴሌኮም በአፍሪካ ምርጥ ብራንዶች ሽልማት ላይ በሁለት ዘርፎች አሸነፈ

Date:

ኢትዮ ቴሌኮም በ15ኛው ዓመታዊ የአፍሪካ ምርጥ ብራንዶች ሽልማት ላይ በሁለትዘርፎች “በቴሌኮም ዘርፍ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ” እና “ለማህበረሰቡ እና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ ያደረገ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ” የተሰኙ ዕውቅናዎችን ማግኘቱን አስታወቀ።

ኢትዮ ቴሌኮም ለአራዳ በላከው መግለጫ በቀጣይ የኮኔክቲቪቲ እና የዲጂታል መፍትሄዎች ከማቅረብ ጎን ለጎን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ለማህበረሰቡ ዘላቂ እድገት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።

የብራንድ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ (Brand Africa initiative) ከፈረንጆቹ 2010 ጀምሮ በመላው አህጉሪቱ ያሉ ምርጥ ብራንዶችን ደረጃ በማውጣት ዓመታዊ የሽልማት መርሐ ግብር በማከናወን በአፍሪካ የብራንድ ልህቀት ላይ የሚሰራ አህጉር አቀፍተቋም ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...