ኢትዮጵያ የ4 ቢሊዮን ዶላሩን የኩርሙክ ወርቅ ማውጫ ግዢ አጸደቀች

Date:

የኢትዮጵያ መንግስት የቻይናው ዚጂን ጎልድ ኢንተርናሽናል የካናዳውን አላይድ ጎልድ ኮርፖሬሽን በ4 ቢሊዮን ዶላር ለመግዛት ያደረገውን ስምምነት በይፋ ማጽደቁን ካፒታል ከምንጮቹ ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል።

በአሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት፣ ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ትልቁ ዘመናዊ የወርቅ ማውጫ ይሆናል።

በ620 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እየተገነባ ያለው ማዕድኑ፣ በዓመት ወደ 290 ሺህ አውንስ ወርቅ የማምረት አቅም አለው። የኩባንያው የባለቤትነት መብት ቢቀየርም፣ ነባሩ የህግ እና የውል ማዕቀፍ እንደማይቀየር ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እስራኤል በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት የሐማስ ከፍተኛ የደኅንነት ባለሥልጣን መገደሉ ተዘገበ

እስራኤል እሁድ ዕለት በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት በሐማስ የሚመራው የፍልስጤም...

አሰቃቂውን ጥቃት የፈጸሙ ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ ፓትርያርኩ ጠየቁ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት...

በአዲስ አበባ ጉዳይ የገዢው ፓርቲ አባላት ለሁለት ተከፍለዋል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በ11ኛ ቀን ውሎው በ”ንዑስ” ቡድን...

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...