ኢትዮጵያ፣ ኬኒያንና ሶማሊያን የሚያገናኝ አዲስ የፋይበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

Date:

የኬኒያ መንግሥት በዲጂታል ትስስር ከኢትዮጵያና ሶማሊያ ጋር ለመገናኘት የሚያስችል፤ በኢሲኦሎ–ማንዴራ ኮሪደር በኩል ከፍተኛ አቅም ያለው የፋይበር ኦፕቲክ ገመድ ለመዘርጋት አቅዷል።

የአፍሪካ ቀንድ መተላለፊያ ልማት የተሰኘውን ፕሮጀክት ዓለም ባንክ በገንዘብ እንደሚደግፈው ቴክ አፍሪካ ኒውስ ዘግቧል።

የኬኒያ መንግሥት ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልጉ የግብዐት ግዢዎችን ለመፈፀም እንዲሁም በአይሲቲ መሠረተ ልማት እና ትስስር ዘርፍ ውስጥ ካሉ የገበያ ባለድርሻዎች ጋር ምክክር ለመጀመር የቅደመ ገበያ ግኑኝነቶችን እያደረገ ነው ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...