እስራኤል ለሶማሌላንድ ዕውቅና

Date:


እሰራኤል ለሶማሌላንድ ዕውቅና በመስጠት የመጀመሪያዋ አገር ሆነች።

ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ለሀርጌሳ ዕውቅና ሰተናል ሲሉ አረጋግጠዋል።

ሶማሌላንድ ከሶስት አስርት ዓመታት በሁዋላ የአገርነት ክብርና እውቅናን ማግኘቷ ለቀጠናው ፖለቲካ ወሳኝነት አለው ተብሏል።

ሶማሌላንድ በምላሹ ለእስራኤል ዕውቅና ሰታለች።

በአብረሃም ስምምነት መሰረት የሆነ ነው በሚል ኔታንያሁ ጉዳዪን በበጎ ዓለም ልትወስደው ይገባልም ሲሉ ተደምጠዋል።

ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለመጀመር የጋራ ድንጋጌም አውጥተዋል።

እስራኤል በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ ዕቅድ መሰረት የሆነ ነው በሚል ስምምነቱን ዓለም አቀፋዊ አንደምታ ሰታዋለች

ዘገባው የአልጀዚራ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምርጫ ለሰላም ግንባታ

ግዮን መጽሔት :-ለኢትዮጵያ ሰላም ምርጫ አማራጭ የሌለው መንገድ ነው።...

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...