ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ14 ሺህ ኪ.ግ በላይ ዓሳ በየቀኑ እየተመረተ እንደሆነ ተገለፀ

Date:

በግድቡ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው የዓሳ ዝርያዎች እንደሚገኙና በቀን ከ14 ሺህ 500 ኪሎ ግራም በላይ ዓሳ እየተመረተ እንደሆነ ተገልጿል።

በግብርና ሚኒስቴር የዓሳ ልማት ዴስክ ኃላፊ ፋሲል ዳዊት ዘርፉ ከኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ባለፈ ለሥራ እድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው ማለታቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።

በግድቡ በጣም ተፈላጊ የሆነው ናይል ፐርች እንዲሁም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ተወዳጅ የሆነው ቀረሶ የዓሳ ዝርያ በስፋት እንደሚገኝ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡

በታላቁ ህዳሴ ግድብ የዓሳ ምርት ዙሪያ 64 ማኅበራት እንደተደራጁ እና 23ቱ ማኅበራት ከውዲሁ የሥራ እድል መፍጠር እንደጀመሩም በዘገባው ተመላክቷል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...

የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር፤ ለወረራ የታለመ ማደናገሪያ? ሩሲያ ማስጠንቀቂያ ሰጠች!

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ውጥረትን ለመቀነስ...