ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ቅናሽ አድጌያለሁ” ኦቪድ ሪል እስቴት

Date:

ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም፣ (ሀገሬ ቴቪ)፤ ‎ኦቪድ ሪል እስቴት ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ቅናሽ ተደርጎባቸዋል የተባሉ ቤቶችን የሚሸጥበትን ኤክስፖ አስጀምሯል።

ከዛሬ ነሐሴ 24 ጀምሮ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ቆይታ የሚያደርገው ይህ ኤክስፖ በአነስተኛ ቅድመ ክፍያ ቤቶች የሚሸጡበት መሆኑም ተነግሯል።

እስከ ሁለት ዓመት በሚደርስ ጊዜ ውስጥ የቤቶችን ግንባታ በማጠናቀቅ ለደንበኞች ለማስረከብ አቅደናል ያሉት የኦቪድ ሪል እስቴት ማርኬቲንግ ማናጀር መቅደስ ቀደመ፤ ለደንበኞች የረዥም ጊዜ የክፍያ አማራጭ መመቻቸቱን ጠቁመዋል።

ኤክስፖው ገርጂ በሚገኘው የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ሳይት ግቢ ውስጥ እየተካሄደ ይገኛል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...