የአልአሙዲ ሀብት በ2.2 ቢሊዮን ዶላር ጭማሪ አሳየ

Date:

የኢትዮጵያ ቁጥር 1 ሀብታም የሆኑት ሼክ መሀመድ አል አሙዲ አጠቃላይ ሀብት በጥቂት ወራት ውስጥ ከ2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማደጉን ቢሊየነርስ አፍሪካ ዘግቧል፡፡

እንደዘገባው ኤፕሪል 7 ቀን የሀብታቸው መጠን 5.73 ቢሊዮን ዶላር የነበረ ሲሆን አሁን ግን 7.93 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል፡፡ ይህ የሚያሳየው በጥቂት ወራት ውስጥ 2.2 ቢሊዮን ዶላር ማግኘታቸውን እንደሆነም አስረድቷል፡፡

አልአሙዲ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የሀብታቸው መጠን እያሽቆለቆለ መሄዱ ከተሰማ በኋላ መልሰው ማንሰራራት መጀመራቸውን ነው ዘገባው ያመለከተው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...