ከጌትስ ፋውንዴሽን ጋር የተደረገው ስምምነት

Date:

ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከጌትስ ፋውንዴሽን የኢትዮጵያ ፕሮግራም ዳይሬክተር ከሆኑት ዶክተር አበበ ቸኮል ጋር ባደረጉት ውይይት፣ የሴት አመራሮች ስልጠና ፕሮግራም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተስማምተዋል።

ከዚህ በተጨማሪም ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን ለመከላከል፣ ሴቶችን በኢኮኖሚ ለማብቃትና በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስቀረት በሚኒስቴሩ የሚከናወኑ ተግባራትን ፋውንዴሽኑ በቁርጠኝነት ለመደገፍ ቃል ገብቷል።

ይህ ትብብር የኢትዮጵያውያን ሴቶችን ህይወት በመለወጥ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረውም በውይይቱ ተመላክቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...