ዋሽንግተን ለደቡብ ሱዳናውያን የምትሰጠውን ቪዛ በመሰረዝ አዲስ ገቢዎች ላይ እገዳ ጣለች

Date:

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ኋይት ሀውስ ከተመለሱ በኋላ የመጀመሪያው የጅምላ ቪዛ እገዳ ነው።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የደቡብ ሱዳን መንግሥት በአሜሪካ እየተጠቀመ ነው በማለት ሁሉም ሀገራት ተመላሾች ዜጎቻቸውን በወቅቱ መቀበል እንዳለባቸው አሳስበዋል። ደቡብ ሱዳን ሙሉ ትብብር ካደረገች ዋሽንግተን የተጣለውን እገዳ ታጤናለች ብለዋል።

ውሳኔው የትራምፕ አስተዳደር “ቲፒኤስ” ተብሎ የሚጠራውን እና ለስደተኞች ጊዜያዊ የሥራ እና የመኖሪያ ፍቃድ የሚሰጠውን የመንግሥት ፕሮግራምመሰረዛቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...

አዲስ አበባ፦ የዜጎች ቀይ መስመር!

(የግል አስተያየት) አዲስ አበባ የኢትዮጵያውያን መናገሻ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች ለዘመናት...

አብን የምክክሩን ውጤት ውድቅ አደረገ!

አብን በሀገራዊ ምክክሩ ማጠቃለያ ላይ የተፈጸመውን “ሕገ-ወጥ ጣልቃ-ገብነት” በመቃወም...