የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም በወላይታ ግዙፍ ሎጅ ሊገነቡ ነው

Date:

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በወላይታ ዞን፣ በበሌ አዋሳ ከተማ ግዙፍ የቱሪስት ሎጅ ለመገንባት በይፋ አስጀምረዋል።

ይህ ፕሮጀክት በ”ኃይለማርያምና ሮማን ፋውንዴሽን” አማካኝነት የሚካሄድ ሲሆን፣ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ ደረጃ ግዙፍ ከሚባሉት የቱሪዝም መዳረሻዎች አንዱ እንደሚሆን ተገልጿል።

አቶ ኃይለማርያም በቦታው የመስክ ምልከታ ባደረጉበት ወቅት፣ ሎጁ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እና በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግንባታው ተጠናቆ ለህዝብ ክፍት እንደሚሆን አስታውቀዋል።

ይህ ሎጅ በቴክኖሎጂ እገዛ ዘመን ተሻጋሪ እንዲሆን ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ሲሆን፣ ሲጠናቀቅም ለአካባቢው ወጣቶች በርካታ የሥራ ዕድሎችን እንደሚፈጥር ታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...