የተወዳጁ ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል(ጌዲ በተራ) አራተኛ አልበሙን “የኛ ሰው” ተለቀቀ

Date:

ጋዜጠኛው ፡ ለምን ጌዲ በተራ ተባልክ?

ጌድዮን ዳንኤል ፡ ይህ ሙዚቃ ወደ ህዝብ ከመውጣቱ በፊት ክለብ ላይ በተራተራ የተሰኘውን ሙዚቃ እጫወተው ነበር ፡፡ ይንን ኤልያስ ያቅ ነበር በወቅቱ አልበም ከሱ ጋር እየሰራሁ ስለ ነበር የአልበሙን መጠርያ ኤልያስ ነው የሰየመልኝ ፡፡

የዘጠኛዎቹ ፈርጥ የሆነው ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈለት የመጀመርያ አልበሙ በተራተራ በተሰኘው አልበም ነበር ፡፡

ባለፈው አመት አልበሙ እንደ ተጠናቀቀ እና ለፋሲካ ይወጣል ብሎም ነበር፡፡ ከቆይታ በኃላ አሁን አራተኛ አልበሙን አድርሷል፡፡ አልበሙ በናሆም ሪከርድስ በኩል ተለቋል፡፡ አልበሙ ላይ የተሳተፋት በግጥም እና በዜማ  ይልማ ገብርዓብ ፣ ታመነ መኮንን ፣ መኮንን ለማ( ዶክትሬ) ጨምሮ ተሳትፈዋል በቅንብሩ አማኑኤል ይልማ ፣ ኤርሚያስ ዳኜ እና በፊት ያቀናበረለት ወደ ህዝብ ያልደረሱ ሁሉት ሙዚቃዎች አንጋፋው አቀናባሪ ኤልያስ መልካ ሰርቶለት ነበር፡፡ በአራተኛው አልበም እሱ እንደ ሚካተት ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል ( ጌዲ በተራ) በያዛኔው በእሁድን በኢቢኤስ ባደረገው ቆይታ ገልፆ ነበር አሁን ተለቋል ገብታችሁ ስሙ ፡፡

via ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...