የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ለ1216 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

Date:


የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት መጪውን የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 216 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል።

በክልሉ ባሉ ማረሚያ ቤቶች በሕግ ፍርድ አግኝተው ሲታረሙና ሲታነጹ ከቆዩ ታራሚዎች መካከል የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡት ወስጥ የይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ያሟሉ ታራሚዎች ይቅርታ እንደተደረገላቸው ተገልጿል።

የይቅርታ ተጠቃሚዎቹ በማረሚያ ተቋሙ በነበራቸው ቆይታ ስለመታረማቸው፤ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ባህሪያቸው በየደረጃው ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት በቂ ማረጋገጫ የተሰጣቸው ስለመሆኑ የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...