የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

Date:

ዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ድረስ የጥገና መልሶ ግንባታሥራ ለማከናውን ሲባል በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች በጀርመን ድልድይ ፣ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ ሰሚት ኮንዶሚኒየም ሙሉ በሙሉ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንድር፣ ጉጄ እና ኬላ፣ ገፈርሳ ጉጄ ክፍለ-ከተማ፣ መናገሻ፣ አኔ ዲማ፣ ጉዱ፣ ሙሎ ከሚሴ፣ ቡራዩ መስጊድ፣ ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ፣ ደራርቱ ት/ቤት፣ አየር ኃይል ካምፕ፣ ወርቁ ሰፈር፣ መንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ አየር ኃይል፣ ላንቻ፣ ሚክዌር ፕላዛ፣ በቅሎ ቤት አከባቢ፣ ገቢዎች ሚ/ር፣ ሪቼ፣ ሪቼ ጤናጣቢያ፣ ቂርቆስ፣ ማንዴላ የርቀት ት/ቤት፣ ፈለገ ዮርዳኖስት/ቤት፣ እና አካባቢያቸው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡

ስለሆነም በጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...