የፓሪስ እና ሮተርዳም ማራቶን

Date:

የፓሪስ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አሸንፏል ።

አትሌት በዳቱ ሂርጳ በ 2 :20.45 በመግባት በአንደኝነት ፣አትሌት ደራ ዲዳ 2: 20.49 በመግባት ሁለተኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፏል ።

በሌላ ዜና የሮተርዳ ማራቶን በሴቶች አትሌት አሚናት አህመድ በ2:22.14 ሁለተኛ ደረጃ ይዛ ስታጠናቅቅ ፣አትሌት አዝመራ ገብሩ በ2:22.15 ሶስተኛ ፣አትሌት ጥሩዬ መስፍን በ 2:22.27 አራተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

በወንዶች የማራቶን ውድድር አትሌት ጫላ ረጋሳ በ2:05.07 ሁለተኛ፣አትሌት ጭምዴሳ ደበሌ በ2:05.26 ስስተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...