ድንቅ ትርኢት በሞስኮ ያቀረበው የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድን 

Date:

ላለፋት ቀናቶች ኢትዮዽያን ወክሎ በአይዶል ፌስቲቫል ላይ የተሳተፈው የሰሬከስ ቡድን ድንቅ ትርኢት አሳይቷል ።

በሶስና ወጋየሁ ማናጀርነት እና በአሰልጣኝ ሰለሞን ታደሰ ወደ ሞስኮ ያመራው ትሩኘ ዋንጌት ውድድሩን ትላንት አካሂዷል ።

በእለቱ በሞስኮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ በአይዶል አለም ፌስቲቫል በመገኘት ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ በመስጠት ማበረታታቱን ማነጀሯ ሶስና ወጋየሁ ተናግራለች ።

የቡድኑ አንድ አርቲስት በጉዳት የመጣ ሳይሳተፍ ቢቀርም ቀሪዎቹ የቡድኑ አባላት ኢትዮጵያን ያኮራ ስራ ስለማቅረባቸው ነው የተነገረው ።
ዉጤት በነገው እለት ይታወቃል።
Ethio Circus Entertainment

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...