የሴነጋል እግር ኳስ ድምቀት የሆነው በቅጽል ስሙ (The Serial Killer) ኤል ሀጂ ዲዩፍ በዛሬው እለት እጅግ ባማረው የራዲሰን ብሉ ሆቴል ሲካሄድ በነበረው ዝግጅት የዋናው ስፖርት ብራንድ አምባሳደር በመሆን ተፈራረመ!
በዚህ ዝግጅት ታላላቅ የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች፣የላይቤሪያ እና ብሩንዲ እግርኳስ ፌደሬሽን ባለድርሻዎች፣የዋናው ስፖርት VIP እንግዶችን ጨምሮ እና ሌሎችም ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ዝግጅት ተቋዳሽ በመሆን ዝግጅቱን አድምቀውታል!
ዲዩፍ በፊርማ ስነስረአቱ ላይ አፍሪካዊ ስሜት ባለው ድምጽ እንዲህ ሲል ተሰምቷል።
“ዋናው ከብራንድም በላይ ነው በቀኝ ያልተገዛችዋ ኢትዮጵያ የጥንካሬ እና ጽናት ምልክት ነው! የዚህ ጉዞ አካል ሆኜ ዋናውን ስለተቀላቀልኩ ታላቅ ኩራት ይሰማኛል!”
የሀብቴ ጋርመንት እና ፕሪንቲንግ በንግድ ምልክቱ ዋናው የስፖርት አልባሳት ብራንድ በዚህ የአጋርነት ፊርማ ምርቱን በአፍሪካ እና አለም ላይ ከማንሰራፋቱ በላይ የአፍሪካ ሀግራቶችን እርስ በእርስ ግንኙንት ያጠብቃል!
አንድ አላማ •አንድ አህጉር • አንድ ብራንድ አላማችን አለም አቀፍ መሆን አስተሳሰባችን ደግሞ ሁሌም ወደፊት ተጉዥ መሆን ነው!
wanawsportswear
