ጉማ አዋርድ ከአሪፍ ፔይ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

Date:

ጉማ አዋርድ ከአሪፍ ፔይ ጋር በጋራ ለመስራት የስምምነት ፊርማ አካሄዷል። በፊርማ ስነስርአቱ ላይ እንደተገለጸው የዛሬው የፊርማ ስምምነት ጉማ አዋርድ የፊታችን ጥቅምት 2018 ላይ ለሚካሄደው የጉማ አዋርድ የአጋርነት ስራ  ለመስራት እንደሆነ ተነግሯል

በዚህም አሪፍ ፔይ 11ኛውን የጉማ አዋርድ አጋር አዘጋጅ በመሆን አብሮ ይሰራል ተብሏል። እንዲሁም ጉማን በታይትል ስፓንሰርነት ለማገዝ እንደሆነም ተገልጿል

ጉማ ላለፉት 10 አመታት በተከታታይ ለህዝብ መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን በዚህ ረጅም አመታት ውስጥ ከ250 በላይ ዋንጫ የታደለ ወደ 800 እጩዎች የቀረቡ ከ200 በላይ ተሸላሚዎችን ይፋ አድርጓል፡፡

አሁን ደግሞ የሚቀጥለውን የ10 አመት ጉዞ ለመጀመር አንድ ተጨማሪ ፓርትነር (ARIFPAY) ጉማን በታይትል ስፓንሰርነት ከሚቀላቀለው አሪፍ ፔይ ጋር ተፈራርሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...